ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
Latest Newsወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1320 የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዚህ የምርቃ ፕሮግራም ላይ ጥሪ የተደረገላቸው […]
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1320 የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዚህ የምርቃ ፕሮግራም ላይ ጥሪ የተደረገላቸው […]
ወሎ ዩኒቨርሲቲ 129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በአልን የዩኒቨርሲቲው የማኔጅመንት አካላትን፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ አባት አርበኞች፣ የግቢው መምህራንና ሰራተኞች እንዲሁም ተማሪዎች
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ከ 8 መቶ በላይ ተማሪዎችን ለ16ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት በአዲሱ የልዕለ ህክምና ካምፓስ አስመርቋል።
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከግብርና ኮሌጅ ጋር በመተባበር በኮሌጁ በተለያዩ የስራ ክፍሎች በተለያዩ ሃላፊነት ቦታ ላይ ለሚገኙ አካላት በመሪነት
Wollo University in collaboration, GIZ, and the Ethiopian Academy of Science has been provided five-day training on University of Applied
መጋቢት 13/2016 ዓ ም (ወዩ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጽ/ቤት) የወሎ ዩኒቨርሲቲ የቢዝናስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ለውጥና የለውጥ አመራር ላይ ያተኮረ ሲሚናር
መጋቢት 11/2016 ዓ ም (ወሎ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጽ/ቤት) በየዓመቱ በአለም የሚከበረውን የደን ቀን ምክንያት በማድረግ የወሎ ዩኒቨርሲቲ የደን
የተግባር ሳይንስ (Applied University) ተብለው ከተለዩ 15 ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ወሎ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ትምህርቶችን ከኢንዱስትሪው ጋር ለማስተሳሰር የሒሳብ –
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በደሴና ኮምቦልቻ ግቢዎች ስልጠናዎችን ከመስጠት ባሻገር ሶስተኛውን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ወሎ ልዕለ ሕክምና እና ማስተማሪያ ሆስፒታል ልዕለ
መጋቢት 2/2016 ዓ ም (ወዩ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጽ/ቤት) ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከሀገር ውጭ የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ፣ ከሀገር ውስጥ ደግሞ ከመቀሌና