በወሎ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና ተጠናቀቀ
በወሎ ዩኒቨርሲቲ ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ5 ቀናት ሲሰጥ የነበረው ልምዶችን ማጋራት ላይ መሰረት ያደርገ የፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና ተጠናቀቀ። ስልጠናው በዩኒቨርሲቲው ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እና በማዕድንና ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በጋራ የተዘጋጀ ነው። አላማውም በዋናነት እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን በተሻለ ጥራትና ፍጥነት ለመተግበር የሚረዱ እውቀትና ልምዶችን ችግር ፈቺ በሆነ መልኩ ለመማማር እንዲሁም ተቋማዊ አቅም ለማጎልበት ታስቦ የተሰጠ መሆኑን […]
በወሎ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የፕሮጀክት አስተዳደር ስልጠና ተጠናቀቀ Read More »