ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሞደል ት/ቤት በኮምቦልቻ ከተማ ለመገንባት የቦታ ርክክብ አካሄደ

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሞደል ት/ቤት በኮምቦልቻ ከተማ ለመገንባት የቦታ ርክክብ አካሄደ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ብቁ፣ ተወዳዳሪና ለሀገር የሚተርፉ ተማሪዎችን ለማውጣት የሚያስችል ሞደል ት/ቤት ለመገንባት ከኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ጋር የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም የቦታ ርክክብ አካሄደ። ዩኒቨርሲቲው ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት የሚሰጥ ሞደል ትምህርት ቤት ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ነው ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የተፈራረመው። ስምምነቱን የተፈራረሙት

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሞደል ት/ቤት በኮምቦልቻ ከተማ ለመገንባት የቦታ ርክክብ አካሄደ Read More »