ወሎ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በሶስቱም ግቢ ከሁለተኛ አመት በላይ ያሉ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን ዛሬ ማለትም በ08/01/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተቀበለ ነው። በወሎ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክተር ዶ/ር ቢንያም ሽመልስ አቀባበሉን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ከሁለተኛ አመት በላይ ያሉ ነባር ተማሪዎችን ከ08_09/01/2018 ዓ.ም ለመቀበል በተደረገው ጥሪ መሰረት በዛሬው እለት በሶስቱም ግቢዎች የተማሪዎች አቀባበል እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል። በዚህም መሰረት እስከ ነገ
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል Read More »