Featured News

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኢንዱስትሪ ሙያተኞች የኢንተርንሺፕ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ኢንተርንሺፕ ለሚወጡ ተማሪዎች እንዲሰጥ አደረገ።

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኢንዱስትሪ ሙያተኞች የኢንተርንሺፕ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ኢንተርንሺፕ ለሚወጡ ተማሪዎች እንዲሰጥ አደረገ።

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 08/03/2015ዓ.ም የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2015 ዓ.ም 1ኛ ሴሚስተር ኢንተርንሺፕ ለሚወጡ ተማሪዎች የኢንተርንሺፕ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በኢንዱስትሪ ሙያተኞች እንዲሰጥ አድርጓል:: በግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠ ላይ በአከባቢው ከሚገኙ አምስት ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች የመጡ ሙያተኞች በአሰልጣኝነት ተሳትፈዋል። ስልጠናውን የሰጡት የኢንዱስትሪ ሙያተኞች ተማሪዎች በኢንተርንሺፕ ቆይታቸው የሚተገብሩ ተግባራት እና ምን ላይ ማተኮር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል:: በተጨማሪም ተማሪዎች በኢንተርንሺፕ ውጤታማ እንዲሆኑና […]

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኢንዱስትሪ ሙያተኞች የኢንተርንሺፕ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ኢንተርንሺፕ ለሚወጡ ተማሪዎች እንዲሰጥ አደረገ። Read More »

Call for Papers

Call For Papers

Kombolcha Institute of Technology (KIoT) is Pleased to announce the fifth national research conference on “Advancing Science, Technology and Innovation for Sustainable Development (ASTISD-2023)” which will be held from 20 – 21 may, 2023 G.C in Kombolcha city Ethiopia.

Call for Papers Read More »

በወሎ ዩኒቨርሲቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።

Wollo University Graduation KIoT

ህዳር 3 ቀን 2015 ዓ.ም (ወዩ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጽ/ቤት) ዛሬ ህዳር 3 ቀን 2015 ዓ.ም በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1062 ወንዶች እና 332 ሴቶች በድምሩ 1394 ተማሪዎችን በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግር በማስመረቅ ላይ ይገኛል። በእለቱ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ የተከበሩ ዶ/ር አህመዲን መሃመድ፣ የዩኒቨርሲቲያችን የቦርድ አባላት፣ የዩኒቨርሲቲያችን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ የሴኔት

በወሎ ዩኒቨርሲቲ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። Read More »

በደንበኛ አገልግሎት እና ዲጂታል ሊደርሽፕ ዙሪያ ለኢንስቲትዩቱ የሬጄስትራር ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ::

በደንበኛ አገልግሎት እና ዲጂታል ሊደርሽፕ ዙሪያ ለኢንስቲትዩቱ የሬጄስትራር ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ::

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 28/02/2015 አ.ም። በስልጠናው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ም/ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ሀብታሙ መሃመድ ስልጠናው ካለው ፋይዳ አኳያ ተሳታፊዎች በትኩረት በመከታተል በመረጃ አያያዝና አስተዳደር፣ አገልግሎት አሰጣጥ እና ደንበኛ አያያዝ ዙሪያ በስራቸው ተጨባጭ ለውጥ ሊያስመዘግቡ እንደሚገባ ገልጸዋል:: በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ የኢንፎርሜሽን ሲስተም መምህርና ተባባሪ ሬጄስተራር አቶ መከተ ተድላው ስልጠናው በዲጂታል

በደንበኛ አገልግሎት እና ዲጂታል ሊደርሽፕ ዙሪያ ለኢንስቲትዩቱ የሬጄስትራር ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጠ:: Read More »

ABET International Engineering and Computer Science Program Accreditation በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ABET International Engineering and Computer Science Program Accreditation

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 25/02/2015 ዓ.ም ለኢንስቲትዩቱ የኮሌጅ፣ የትምህርት ቤት እና የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች በኢንጂነሪንግ እና በኮምፒዩትር ሳይንስ ዘርፍ በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለውን ፕሮግራም ለመጀመር የሚያችሉ መስፈርቶችና መመዘኛዎች ዙሪያ ሙያዊ የግንዛቤ ስልጠና ተሰጠ፡፡ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር መላኩ ታመነ በመክፍቻ ንግግራቸው ስልጠናውን የሚያቀርቡት ፕሮፌሰር ሳሙዔል ላኬኡ በአሜሪካን አገር በማስተማር እና በምርምር የረጅም ጊዜ

ABET International Engineering and Computer Science Program Accreditation በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጠ፡፡ Read More »

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ኮሞቦልቻ ቴከኖሎጂ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲዩት 19/01/2015 ዓ.ም የወሎ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አለሙ ስሜ በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲዩት ተገኝተው ከወረራ በኋላ በመልሶ ግንባታ የተሰሩ እና በመሰራት ላይ የሚገኙ ቢሮዎችን፣ወርክሾፖችን፣ላቦራቶሪዎችን እና የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዝግጅት ሁኔታን ጎብኝተዋል። እንድሁም የቦርድ ሰብሳቢው በመገንባት ላይ የሚገኘውን አዲሱን ቤተ-መጽሃፍት እና የግቢ ማስዋብ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ በተጨማሪም የቦርዱ ሰብሳቢው መድረኩን በመሩት ውይይት ላይ የወሎ ዩኒቨርሲቲ

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ኮሞቦልቻ ቴከኖሎጂ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡ Read More »

ኢንስቲትዩቱ የደብተር እና እስክርቢቶ ድጋፍ አደረገ::

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 16/01/2015 ዓ.ም ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለኮምቦልቻ ሪጆ ፖሊታን ከተማ አስተዳደር ለ2015 ዓ.ም የትምህርት በጀት አመት የሚሆን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል:: በተቋሙ ተገኝተው የድጋፍ ርክክብ ያደረጉት የኮምቦልቻ ሪጆ ፖሊታን ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ የትምህርት ባለሙያ የሆኑት አቶ ጌታቸው አባተ ዩኒቨርሲቲው በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ለትምህርት ሴክተሩ የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገ እንደሚገኝ በማስታወስ በአሁኑም ሶስት መቶ

ኢንስቲትዩቱ የደብተር እና እስክርቢቶ ድጋፍ አደረገ:: Read More »

ኢንስቲትዩቱ በኮምቦልቻ ከተማ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎች በአገልግሎት አሰጣጥና መረጃ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡

Kombolcha Institute of Technology

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 13/01/2015 ዓ.ም (ህዝብ ግንኙነት) ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኮምቦልቻ ሪጆ ፖሊታን ከተማ አስተዳደር ስር ላሉ የክፍለ ከተማ አና የቀበሌ አስተዳደር አመራሮች አንዲሁም የወሳኝ ኩነት ባለሙያዎች በአገልግሎት አሰጣጥና መረጃ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና እንዲሰጥ አድርጓል፡፡ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር መላኩ ታመነ አለም ወደ አንድ መንደር በተቀየረችበት በዚህ ዘመን ተወዳዳሪ ለመሆን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትና

ኢንስቲትዩቱ በኮምቦልቻ ከተማ ውስጥ ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎች በአገልግሎት አሰጣጥና መረጃ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡ Read More »

ኢንስቲትዩቱ በከፍታ ፕሮጀክት ድጋፍ ለ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ዝግጅት እና የትምህርት ውጤታማነት ላይ የማነቃቂያ ስልጠና ሰጠ።

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 04/01/2015 ዓ.ም በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የከፍታ ፕሮጀክት ድጋፍ አስተባባሪ በሆነው የሙያ ልማት ማጎልበትና የስራ ፈጠራ ማዕከል አመቻችነት ኮምቦልቻ ከተማ ለሚገኙ አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የ12 ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኝ ተማሪዎች የማነቃቂያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሜካኒካል ምህንድስና መምህር እና የሙያ ልማት ማጎልበትና የስራ ፈጠራ ማዕከል አስተባባሪ ዉብእሸት ደግፌ (ረ/ፕ) በመክፈቻ ንግግራቸው ከፍታ

ኢንስቲትዩቱ በከፍታ ፕሮጀክት ድጋፍ ለ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ዝግጅት እና የትምህርት ውጤታማነት ላይ የማነቃቂያ ስልጠና ሰጠ። Read More »

በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ስራ እና ስልጠና መምሪያ ለተመረጡ 8 ኢንተርፕራይዞች የእንጨትና ብረታ ብረት ድጋፍ ተደረገ::

ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 10/12/2014 አ.ም. ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በእንጨትና ብረታ ብረት ስራ ህብረት ሽርክና ማህበር ለተደራጁ ስምንት ኢንተርፕራይዞች ያገለገሉ ብረታ ብረትና ጣውላዎች ድጋፍ አድርጓል:: የድጋፍ እርክክቡ በተደረገበት ወቅት ንግግር ያደረጉት የኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር መላኩ ታመነ ዛሬ የተደረገው መጠነኛ ድጋፍ ተጫባጭ ለውጥ ካመጣ በቀጣይም እገዛው ይቀጥላል ያሉት ዶ/ር መላኩ ለዚህም ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ

በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ስራ እና ስልጠና መምሪያ ለተመረጡ 8 ኢንተርፕራይዞች የእንጨትና ብረታ ብረት ድጋፍ ተደረገ:: Read More »

Scroll to Top